ባየርን ሙኒክ በሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል::
በጀርመን ቡንደስ ሊጋ በሜዳው አሊያንዝ አሬና ስቱትጋርትን የገጠመው የቪንሴንት ኮምፓኒው ባየርን ሙኒክ 5ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል::
በጨዋታው ኡፔሜካኖ, ኦሊሴ, ፓቭሎቪች, እና ዲያዝ አንድ አንድ ግብ ሲያስቆጥሩ ቀሪዋን አንድ ግብ ስቱትጋርቶች በራሳቸው ግብ ላይ አሳርፈዋል::
በጨዋታው አዲሱ ፈራሚ እስማኤል ሳይባሪ እና ጆሾዋ ኪሚች ሁለት ሁለት ኳሶችን ለግብ አመቻችተው ማቀበል ችለዋል::

August 28, 2026 68