COD-ET®: post #22629 — TG.ME

📚 ትምህርት ሚኒስቴር የ 2018ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance ፈተናን በተመለከተ ከደቂቃዎች በሗላ መግለጫ ይሰጣል ፥ መግለጫውን በቀጥታ በቴሌግራም ለመከታተል ከታችን ያለውን ሊንክ በመንካት በ Tikvah Ethiopia በኩል በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ።

https://t.me/tikvahethiopia?livestream

©️@Cod_et
Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። ማርኬቲንግ 📞 0979333111 @TikvahEthMarketingBot መረጃና መልዕክት ፦ 0998999899 ​@tikvahuniversity @tikvahethAfaanOromoo @tikvahethmagazine @tikvahethsport @tikvahethiopiatigrigna
🫡1
August 22, 2026 70