#Update
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ35ተኛዉ የአፍሪካ ህብረት (AU) የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ናቸው።
እስካሁን የገቡ ፦
🇲🇼 ዶ/ር ላዛሩስ ማካርቲ ቻክዌራ (ማላዊ - ፕሬዝዳንት)
🇬🇲 ዶ/ር ኢሳቱ ቶራይ (ጋምቢያ - ምክትል ፕሬዚዳንት)
🇳🇬 ሙሀሙዱ ቡሃሪ (ናይጄሪያ - ፕሬዝዳንት)
🇨🇮 ኦላሳን ኦታራ (ኮትዲቯር - ፕሬዝዳንት)
🇸🇳 ማኪ ሳል (ሴኔጋል - ፕሬዝዳንት)
🇲🇷 ሞሐመድ ኡልድ ኤል-ጋዝዋኒ (ሞሪታንያ - ፕሬዝዳንት)
🇹🇿 ዶ/ር ፊሊፕ እስዶር መፓንጎ (ታንዛንያ- ምክትል ፕሬዝዳንት)
🇹🇩 አልበርት ፓሂሚ ፓዳክ (ቻድ - ጠቅላይ ሚኒስትር)
🇿🇼 ኤመርሰን ማናንጋግዋ (ዚምባቡዌ - ፕሬዝዳንት)
🇬🇦 ሮዝ ክርስቲያን ኦሳካ (ጋቦን - ጠቅላይ ሚኒስትር)
🇿🇲 ሃካይንዴ ሂቺሌማ (ዛምቢያ - ፕሬዜዳንት)
🇨🇫 ፕሮፌሰር ፎስቲን አካንግ ቶንዳራ (ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ - ፕሬዜዳንት)
🇳🇪 መሀመድ ባዙም (ኒጀር - ፕሬዜዳንት)
🇺🇬 ጄሲካ አሉፖ (ዩጋንዳ - ምክትል ፕሬዝዳንት)
🇸🇿 ክሊዮፓስ ዲላሚኒ (ስዋቲኒ - ጠቅላይ ሚኒስትር )
🇨🇻 ጆዜ ማሪያ (ኬፕ ቨርዲ - ፕሬዝዳንት)
🇨🇩 ፊሊክስ ሺሴኬዲ (ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ - ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ-መንበር)
🇧🇮 ኤቫሬስት ንዳያሽሜ (ብሩንዲ - ፕሬዚዳንት)
🇰🇲 አዛሊ አሱማኒ (ኮሞሮስ - ፕሬዝዳንት)
🇪🇭 ብራህሚ ጋሊ (ሳህራዊ አረብ ሪፐብሊክ - ፕሬዝዳንት)
🇬🇭 ናና አኩፎ አዶ (ጋና - ፕሬዚዳንት)
🇸🇱 ጁሌስ ማዳ ቢዮ (ሴራሊዮን - ፕሬዚዳንት)
🇨🇬 ዴኒስ ሳሱ ንግኤሶ (ኮንጎ ሪፐብሊክ - ፕሬዝዳንት )
🇱🇾 መሀመድ ዩኑስ አል መንፊ (ሊቢያ - የፕሬዝዳንታዊ ም/ቤት ፕሬዝዳንት)
🇲🇿 ፊሊፕ ኒየሲ (ሞዛምቢክ - ፕሬዜዳንት)
🇩🇯 ኢስማኤል ኦማር ጌሌ (ጅቡቲ - ፕሬዜዳንት)
🇸🇴 መሀመድ አብዱላሂ ፈርማጆ (ሶማሊያ - ፕሬዜዳንት)
🇰🇪 ኡሁሩ ኬንያታ (ኬንያ - ፕሬዜዳንት)
በተጨማሪም ለዚሁ ጉባኤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ፃሀፊ ኦሚና መሀመድ እንዲሁም የፍልስጤም ጠቅላይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሽታይ አዲስ አበባ ይገኛሉ።
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል።








