የ-The Information ዘገባ እንደሚያሳየው ሜታ በመጪዎቹ ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ለተጠቃሚዎች አገልግሎት የሚውል “Hatch” የተሰኘ የ-AI ኤጀንት ይፋ ለማድረግ እየተዘጋጀ ሲሆን በመቀጠልም በመጪው ጥቅምት ወር “Watermelon” የተሰኘ አዲስ የ-AI ሞዴል ይለቃል ይህ እርምጃ ኩባንያው ከማስታወቂያ ገቢ ባለፈ በ-AI ቴክኖሎጂ ላይ ያወጣውን ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ወደ ቀጥተኛ የደንበኝነት ክፍያ (Subscription revenue) ለመቀየር የያዘው እቅድ አካል ነው
ይህ እንቅስቃሴ ሜታ AIን ከተራ የውይይት ቻትቦት (Chatbot) ወደ ተጠቃሚዎች የዕለት ተዕለት ተግባራትን በተግባር ወደሚያከናውኑ ኃያላን አውቶሜትድ ኤጀንቶች ለማሸጋገር የሄደበት ትልቅ እርምጃ ነው።


