✅ ቶራን በርገር እና ሬስቶራንት: ከታች ባለው የስራ ዘርፍ ሰራተኛ መቅጠር ይፈልጋል
🕔ማብቅያ ቀን፡ 20-12-2018
📍አድራሻ፡ አዳማ ፍራንኮ አስቱ ቢዝነስ ሴንተር 1ኛ ፎቅ ላይ
📱0912236032 / 0955432222
# አመልካቾች በአካል ቀርበው ማመልከት ይኖርባቸዋል
————————————————-
1) ዋና ሼፍ
🚻ፆታ: ሁለቱም
🔢የተፈላጊ ብዛት፡ 1
🥇ልምድ፡ ያለው/ ያላት
____
2) ሱፔርቫይዘር
🚻ፆታ: ሁለቱም
🔢የተፈላጊ ብዛት፡ 2
🥇 የትምህርት ደረጃ፡ በቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም ሆቴል ማኔጅመንት የተመረቀ/ች ቢሆን ይመረጣል
————————————————-
3) Head waiter
🚻ፆታ: ሴት
🔢የተፈላጊ ብዛት፡ 1
🥇 ልምድ ያላት
_
4) fast food ሰራተኛ
🚻ፆታ: ሴት
🔢የተፈላጊ ብዛት፡ 1
🥇ልምድ፡
__
5 ) order taker
🚻ፆታ: ሴት
🔢የተፈላጊ ብዛት፡ 1
🥇ልምድ፡ ያላት
❇️ ማስታወቂያ ለመልቀቅ በቴሌግራም @bi_nii ያናግሩን
ለወዳጅዎ ሼር ያርጉ 👉 @adamajobs
4
2August 20, 2026 1.6K 1 4