የምስራች ለABC ቤተሰቦች!
በግልም ሆነ በጋራ የፀሎት፣ እና የጥሞና ጊዜ ለማሳለፍ ለምትፈልጉ በሙሉ አዲስ አበባ መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ መልካም ዜና ይዞላችሁ መጥቷል። ከፊታችን ነሐሴ 25 እስከ ጳጉሜ 5 ድረስ በኮሌጃችን ህንፃ ውስጥ የሚገኙትን ንፁህ፣ እና ምቹ የሆኑ የወንዶች እና የሴቶች ዶርሞችን በታላቅ ቅናሽ ክፍት አድርገናል። በተጨማሪም ለጋራ ጸሎት ቻፕል እና መማሪያ ክፍሎች ክፍት ይሆናሉ፡፡
· የአገልግሎት ዋጋ፦
ለብቻ የሚያዝ ዶርም፡- በቀን 700 ብር ብቻ
በጋራ (እስከ 4 ሰው) ፡- በሰው በቀን 300 ብር ብቻ
· ቦታው ውስን ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ
· ለበለጠ መረጃ እና ቦታ ለመያዝ፡-
ስልክ፦ +251115577819
· አድራሻ፡- ልደታ ባልቻ ሆስፒታል ጀርባ የቀድሞው መሃንዲስ መምሪያ ግቢ ውስጥ
Forwarded fromYonas Abraham
6
3August 23, 2026 185 2




