⏳ 2 ቀን ቀረው
"ፍቁር ክርስቶስ ሆይ ከሕዋሳትህ እንደ አንዱ አድርገኝ ... እንደ እግርህ...እንደ እጅህ...
ፍቅርህ ያዝለኛል አንተን መዘከር ያቃጥለኛል ሁል ጊዜ ስራን ለመስራት ያነቃቃኛል አቤቱ ፍቅርህ በልቦናዬ ፈጥኖ አደረ በሰውነቴ ተሰራጨ ሕዋሳቴን ፀጥ አደረጋቸው።
አቤቱ ጌታዬ ሆይ ወዮልኝ። በፍቅርኽ መንደዴን የሚያበርድልኝ ማነው?... መወደድ ያለህ አቤቱ አንተን የሚወድኽ ንዑድ ነው እላለኁ። አንተን አይቶ የሚሰለች የለምና።"
አረጋዊ መንፈሳዊ











