🔥 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2019 Undergraduate ተማሪዎች ምዝገባ ለRegularም ለExtensionም ነገ በይፋ እንደሚጀምር አስታውቋል።
📌 ምዝገባው የሚቆየው ከነሐሴ 19 - ነሐሴ 29 ድረስ ብቻ ነው።
📌 ከሚመዘገቡት በሙሉ ተማሪዎች 5000 ተማሪዎች ብቻ የሚያሳልፈው የUAT ፈተና ከጳጉሜ 2 - ጳጉሜ 4 ይሰጣል።
@UATTutorialofficial
7
3August 24, 2026 2.1K 48


