በ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ 2026/27 የውድድር ዘመን መክፈቻ ጨዋታ አርሰናል ኮቬንትሪ ሲቲን 3ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።አምበሉ ማርቲን ኦዴጋርድ ፣ ቡካዩ ሳካ እና ካይ ሀቨርትዝ አርሰናልን አሸናፊ ያደረጉ ጎሎች አስቆጥረዋል።በጨዋታው ኖርዌያዊው አማካይ ማርቲን ኦዴጋርድ የጨዋታው ኮከብ በመባል መመረጥ ችሏል።
-----------------------------------------------------------------
@TenStonesMedia #TenStonesMedia



















