ለ2018 አ.ም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የሚኒስትሪ ውጤት ስለመጣ ነሃሴ 20 ቀን 2018 አ.ም ከጠዋቱ 2:00-6:00 ሰአት ብቻ የምንሰጥ ሲሆን በተጠቀሰው ቀንና ሰአት ተገኝቶ ያልወሰዱትን በሌላ ጊዜ የማናስየናግድ መሆኑን እንገልጻለን።t.me/MLASSC/1116TranslateAugust 24, 2026 283 1