አንድ ወጣት አንድ አባትን ይጠይቃል እንዲህም ይላቸዋል" አባ ሲከፋዎትም ሆነ ሲደሰቱ ምን ያረጋሉ?" እሳቸውም… — ኩራዝ — TG.ME

አንድ ወጣት አንድ አባትን ይጠይቃል
እንዲህም ይላቸዋል" አባ ሲከፋዎትም
ሆነ ሲደሰቱ ምን ያረጋሉ?"
እሳቸውም እንዲህ ብለው ይመልሳሉ

"እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።"

በሁኔታዎች የማይለካ ጌታ ነውና
ስለሁሉም ነገር እናመስግነው ስላጣነውም ነገር ጭምር እናመሰግነው ዘንድ የተገባ ነው

እግዚአብሔር ይመስገን🙏🙏🙏🥰
🙏5❤1
September 5, 2026 204 1