KARVARD College - ካርቫርድ ኮሌጅ,አዲስ አበባ: post #175 — TG.ME

በ2016 ዓ.ም. በተካሄደው አገር አቀፍ ሬሚዲያል ፈተና የካርቫርድ ኮሌጅ ሬሚዲያል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስሆን ከአጠቃላይ ተፈታኞች ደግሞ 93% የሚሆኑት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመግባት የሚያስችል ውጤት አስመዝግበዋል።

#ትጋትይከፍላል #ሬሚዲያልፈተና #የኮሌጅስኬት #ከፍተኛትምህርት #ትምህርት #ስኬት #ኢትዮጵያ #ትምህርታዊስኬት
👍3❤1
October 9, 2024 1.2K 4