በ2016 ዓ.ም. በተካሄደው አገር አቀፍ ሬሚዲያል ፈተና የካርቫርድ ኮሌጅ ሬሚዲያል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስሆን ከአጠቃላይ ተፈታኞች ደግሞ 93% የሚሆኑት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመግባት የሚያስችል ውጤት አስመዝግበዋል።
#ትጋትይከፍላል #ሬሚዲያልፈተና #የኮሌጅስኬት #ከፍተኛትምህርት #ትምህርት #ስኬት #ኢትዮጵያ #ትምህርታዊስኬት
3
1October 9, 2024 1.2K 4
3
1