"ወደ መሬት ወድቀን በሰገድን ጊዜ ኃጢአት እንዴት ወደ ታች ጎትታ እንደጣለችን እናስታውሳለን። ዳግመኛም ከወደቅንበት በተነሣን ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ እና ምሕረት እንዴት ከመሬት እንዳነሣንና የሰማዩን ርስት እንደሰጠን እንመሰክራለን።" (ቅዱስ ባስልዮስ ዘየዐቢ)✝@KB_ORTHODOX✨t.me/KB_Orthodox/7642Translate74321April 9, 2026 413 1