HIVN Tech and Guidlines: post #1983 — TG.ME

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
​ድርጅት: ፖሚ የሕፃናት ሕክምና ማዕከል

ፖሚ የሕፃናት ሕክምና ማዕከል ነሐሴ 14/2018 ዓም በወጣው የነርስ ሥራ ማስታወቂያ መሠረት የተመረጣችሁ አመልካቾች ለፈተና እንድትቀርቡ እያሳወቅን፣ የተፈታኞች ስም ዝርዝር ከዚህ በታች የተገለፀው መሆኑን እንገልፃለን።

📋 የተፈታኞች ስም ዝርዝር
1. ​አብዲሳ አስፋው ሶሬሳ
2. ​አብዱቃድር አብደላ ኢብራሂም
3. ​አበበ ባዩ ስማቸው
4. ​አብዱ ሙሐመድ ሁሴን
5. ​አዲኖ በለጠ ጥጋቡ
6. ​ባሕሩ ሞላ አየለ
7. ​ቤተልሔም ሽፈራው ደምሴ
8. ​ዳንኤል ዝጋለ ድልነሳ
9. ​ደመቀ ቀለሙ መሰለ
10. ​ደሴ ሞላ ብሬ
11. ​ኃይለማሪያም ገነት ወርቁ
12. ​ሃይማኖት የሻነው
13. ​ሒቃ ፈቃዱ በየነ
14. ​ናአሲሴ ዳንኤል ዻባ
15. ​ራሔል መውጫ አምደሚካኤል
16. ​ራሔል ሙሉጌታ ደብሩ
17. ​ስንታየሁ ሲሳይ በቀለ
18. ​ጥሩሰው አሳየ አለባቸው
19. ​ዋሲሁን ሰጠኝ ሲሻው
20. ​ወርቅነህ ማሬ ቸኮለ
21. ​ያረጋል ወርቃየሁ በዜ
22. ​ዮብሰን ቡልቻ ረታ
23. ​ዮሐንስ አዳነ ገለታ
24. ​አበራ ወርቄ ነጋሽ

📌 የፈተና መርሃ-ግብር እና ቦታ
📆 የፈተና ቀን: አርብ፣ ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 8:30
📍 ቦታ: ፖሚ የሕፃናት ሕክምና ማዕከል — ፊየል ቤት አቅራቢያ፣ ማና ሕንፃ (አቢሲንያ ባንክ ያለበት)

⚠️ ማሳሰቢያ: ተፈታኞች በፈተናው ዕለት ማንነታችሁን የሚገልፅ ሕጋዊ መታወቂያ እና እስክሪብቶ ይዛችሁ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።

@healthinovation
❤3