HIVN Tech and Guidlines: post #1960 — TG.ME

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ |
ቀጣሪ ድርጅት:- አየር ጤና ሕክምና አገልግሎት


ተቋማችንን በመቀላቀል የላቀ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ፍላጎትና ተነሳሽነት ያላቸውን ብቁ ባለሙያዎችን ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።

የሥራ መደቡ መጠሪያ: የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያ (ጤና መኮንን)
• ብዛት: 1
• የትምህርት ዝግጅት: ከታወቀ የትምህርት ተቋም በሕብረተሰብ ጤና (Public Health) የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች።
• የሥራ ልምድ: 0 ዓመት እና ከዛ በላይ እንዲሁም የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያለው/ያላት።
• ደመወዝ: በስምምነት

📍የሥራ ቦታ: ጎንደር ከተማ፣ ቀበሌ 18

የማመልከቻ ሂደት:
• የምዝገባ ቦታ: ጎንደር ከተማ፣አየርጤና ቀበሌ 18፣ የአየር ጤና ክሊኒክ ውስጥ።
• የምዝገባ ጊዜ: እስከ ነሐሴ 30/2018 ዓ.ም ድረስ በሥራ ሰዓት።

አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ መያዝ ያለባቸው ሰነዶች፡
• የማይመለስ የትምህርት ማስረጃ ፎቶኮፒ ከዋናው ጋር
የታደሰ የሙያ ፈቃድ ፎቶኮፒ ከዋናው ጋር
• የሥራ ልምድ ማስረጃ (ካለ)

ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፦
📞 0936 91 19 06
📞 0901 45 70 80

@healthinovation
❤2