HIVN Tech and Guidlines: post #1955 — TG.ME

የቅጥር ማስታወቂያ
ቀጣሪው ድርጅት፦ ዶ/ር ተሾመ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል


​ድርጅታችን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ብቁ፣ ተወዳዳሪ እና የስራ ልምድ ያላቸውን ባለሙያዎች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

ተፈላጊ የስራ መደብ
1. የላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት

• የቅጥር ሁኔታ፦ ቋሚ (Permanent)
• ​የትምህርት ደረጃ፦ በሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ (BSc Degree)
• ​የስራ ልምድ፦ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ
• ​ደመወዝ፦ በስምምነት (ማራኪ የሆነ)

📍የስራ ቦታ፦ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ ከምባታ ዞን፣ ሌሾ ማዞሪያ ከተማ
• ​ የወጣበት ቀን፦ 20-12-2018 ዓ.ም.
• ​የመጨረሻ ቀን፦ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ።

ለማመልከት፦
​መስፈርቱን የምታሟሉ እና ፍላጎቱ ያላችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት የስልክ ቁጥሮች በቴሌግራም (Telegram) በኩል ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
📞 0911753523
📞 0953775508
❤3
August 26, 2026 510