የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ |
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለላፍቶ እና ኮልፌ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታሎች በ8 የስፔሻሊስት የሥራ መደቦች ላይ ላመለከቱ አመልካቾች የጽሑፍ ፈተና ጥሪ አድርጓል።
ለፈተና የተጠሩ የስፔሻሊስት የሥራ መደቦች፡
- Radiologist
- Pathologist
- Pediatrician
- Orthopedic surgion
- Opthalmologist
- Oncologist
- Neurosurgeon
- Emergency Medicine
ስም ዝርዝርና ፈተና ቦታ ⤵️
https://vt.tiktok.com/ZSVXQRFvd/
(ሙሉውን ወደጎን በማንሸራትት ይመልከቱ)
Forwarded fromHealth info & vacancy news (HIVN)

10August 25, 2026 1.1K