የጌታ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ 🙌
ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር ሐምሌ 25 እና 26 የጎባ አማኑኤል ቤ/ክ ወጣቶች "ወደ ክርስቶስ ማደግ" በሚል ርዕስ ልዩ የአምልኮ ፕሮግራም አዘጋጅተዋል።
ቅዳሜ ከሰአት ከ 8:30 ጀምሮ እና እሁድ ሙሉ ቀን።
በእነዚህ ቀናት ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ሲሉ የአማኑኤል ቤ/ክ ወጣቶች ጋብዘዋችኃል🙏🏽።

6
1July 22, 2026 198 1

6
1