የቴክኒክና ሙያ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
የኢፌዲሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ባደረሰን መረጃ መሠረት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው መስፈርቱን የሚያሟሉ በሙሉ ወደ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በመሄድ መሰልጠን እንደሚችሉ አሳውቋል።
የመግቢያ ነጥቦቹ:-
ለደረጃ 5 ወንዶች179 እና ከዚያ በላይ
ሴቶች 168 እና ከዚያ በላይ
ለደረጃ 3እና4 ወንዶች135 እና ከዚያ በላይ
ሴቶች 122 እና ከዚያ በላይ
ለደረጃ 1እና2 ወንዶች134 እና ከዚያ በታች
ሴቶች 121 እና ከዚያ በታች
October 20, 2025 775 2