የቼልሲ አዲሱ የፊት መስመር እስካሁን በተደረጉ ሁለት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ብቻ ዘጠኝ ግቦችን እና ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አሲስቶችን አስመዝግቧል፡
ጆአዎ ፔድሮ፡ ⚽️⚽️🅰️🅰️
ኮል ፓልመር፡ ⚽️⚽️🅰️
ሞርጋን ሮጀርስ፡ ⚽️🅰️
1 ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ብቻ ያስተናገደውን የአርሰናል የተከላካይ ክፍል ዛሬስ ይፈተን ይሆን?
SHARE | @FN_SPORTS

13
6
3September 6, 2026 2.2K 1