🚨 ጋቦናዊው የቀድሞ የመድፈኞቹ አጥቂ ኦባሚያንግ በላ ሊጋ በ37 ዓመቱ ድንቅ ብቃት እያሳየ ይገኛል።በ4 ጨዋታ 6(G/A) የጎል ተሳትፎ ያስመዘገበ ሲሆን ይህም 37አመቱ ላይ የሚገኘው አጥቂ አሁንም በምን ያክል ደረጃ ሊጫወት እንደሚችል የሚያሳይ ነው👏SHARE | @FN_SPORTSt.me/FN_SPORTS/191804Translate104September 6, 2026 1.6K 1