በእንግሊዝ ከፍተኛው እርከን ሊግ ሶስት ቡድኖች በመጀመሪያዎቹ 3 ጨዋታዎች በግብ ድርቅ ሲመቱ የዘንድሮው… — FN SPORTS በኢትዮጵያ™ — TG.ME

በእንግሊዝ ከፍተኛው እርከን ሊግ ሶስት ቡድኖች በመጀመሪያዎቹ 3 ጨዋታዎች በግብ ድርቅ ሲመቱ የዘንድሮው የመጀመሪያ ጊዜ ነው።

ይኸው 2026/27 ከተጀመረ ወዲህ ቪላ፣ ስፐርስ እና ኮቬንትሪ ግብ አላስቆጠሩም።

SHARE | @FN_SPORTS
❤11
September 5, 2026 1.1K