አርሰናሎች በክረምቱ የዝውውር መስኮት መዝጊያ ቀን ላውታሮ ማርቲኔዝን ለማስፈረም እንቅስቃሴ አድርገው ነበር።… — FN SPORTS በኢትዮጵያ™ — TG.ME

አርሰናሎች በክረምቱ የዝውውር መስኮት መዝጊያ ቀን ላውታሮ ማርቲኔዝን ለማስፈረም እንቅስቃሴ አድርገው ነበር።

ነገር ግን ኢንተር ተጫዋቹ አይኔኬ መሆኑን በማሳወቃቸው ዝውውሩ ሳይሳካ ቀርቷል።

[ Goal ]

SHARE |  @FN_SPORTS
👍17😁11❤8
September 3, 2026 3.2K