FN SPORTS በኢትዮጵያ™: post #190891 — TG.ME

ሮሚዮ ላቪያ በፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ህይወቱ በፕሪሚየር ሊጉ ሁለተኛ ግቡን ዛሬ አስቆጥሯል።

የመጀመሪያ ግቡን ያስቆጠረው ከ4 አመት በፊት በአሁኑ ክለቡ ቼልሲ ላይ ነበር።

ከ4 አመታት በኋላ ዛሬ አስቆጥሯል።

SHARE |  @FN_SPORTS
❤20🥰3😁2
August 30, 2026 2.8K 2