ቀን 19/12/2018 ጥብቅ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክላስተር ተማሪዎች በሙሉ ከነገ 20/12/2018 እስከ አርብ 22/12/2018 ድረስ የተለያዩ የምዘና ማጠቃለያ ፈተናዎች ስለሚሰጡ አልፎአልፎ የምትቀሩ ልጆች ፈተናው እንዳያልፋችሁ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ፦ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ሰርተፊኬት የማይሰራለት መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። ሰርተፊኬት ያልያዘ ተማሪ መደበኛ ላይ እንደማይስተናገድ መግለፃችን ይታወቃል ። ሸር ይደረግ !!!!!!! ት/ቤቱ
August 25, 2026 738 30