ETHI-JAP GENERAL SECONDARY SCHOOL/ኢትዮ ጃፓን ህዳሴአጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት Mana barumsaa Itiyoo Jaappaan Hiddaasee Sadarkaa 2ffaa waliigalaa: post #2216 — TG.ME

ቀን 19/12/2018                    ጥብቅ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክላስተር ተማሪዎች በሙሉ ከነገ 20/12/2018 እስከ አርብ 22/12/2018 ድረስ የተለያዩ የምዘና ማጠቃለያ ፈተናዎች ስለሚሰጡ አልፎአልፎ የምትቀሩ ልጆች ፈተናው እንዳያልፋችሁ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ፦ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ሰርተፊኬት የማይሰራለት መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። ሰርተፊኬት ያልያዘ ተማሪ መደበኛ ላይ እንደማይስተናገድ መግለፃችን ይታወቃል ። ሸር ይደረግ !!!!!!!                         ት/ቤቱ

August 25, 2026 738 30