🚨 የማርከስ ራሽፎርድ በማንቸስተር ዩናይትድ ለመቆየት መወሰኑ የክለቡን የዝውውር አማራጮች ገድቧል ፤ ምክንያቱም ሳምንታዊ ደሞዙ 325,000 ፓውንድ ነው።
በዚህ ክረምት ዩናይትድ የአማካይ ክፍሉን በማጠናከር ላይ አተኩሮ አንድሬ ሳንቶስን ፣ ዮሪ ቲሌማንስን እና ካርሎስ ባሌባን በድምሩ 155 ሚሊዮን ፓውንድ አስፈርሟል።
በሚቀጥለው ክረምት ክለቡ የተከላካይ ክፍሉን እንደገና ለማደስ አቅዷል። በቀጣይ ለአዳዲስ ፈራሚዎች የቡድኑ አጠቃላይ የማሻሻያ ወጪ ከ500 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ ሊሆን ይችላል።
[ James Ducker, The Telegraph ]
SHARE 📲 @EthioEpl

14
10
2
1September 3, 2026 3.6K 1