ተቋማቱ ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ በማድረግ ዘመናዊ አውቶብሶችን ለስፖርት ክለቡ አስረከቡ
…….///…….
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለኢትዮ- ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ አገልግሎት የሚሰጡ በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙ ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸውን ሁለት ዘመናዊ አውቶብሶችን ገዝተው አስረከቡ፡፡
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ፋይናንስና ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደመረ አሰፋ በርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንደገለጹት ሁለቱ ተቋማት ከኃይል ዘርፉ ባሻገር የኢትዮ- ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብን በማቋቋም በስፖርት ዘርፍ ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን ሲወጡ ቆይተዋል፡፡
የስፖርት ክለቡ የሁለቱ ተቋማት አንድነት መገለጫ በመሆን በእግር ኳስ፣ በሩጫ እና በቴኒስ ዘርፎች በሁለቱም ጾታዎች በተለያየ የዕድሜ ክልል የሚገኙ ስፖርተኞችን በማቀፍ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋማቱ-ከ70-ሚሊዮን-ብር-በላይ-ወጭ-በማድረግ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም
16
1September 1, 2026 2K 3 1









