Defence Construction Enterprise: post #2172 — TG.ME

ዜና እረፍት

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የአምቦ ወሊሶ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሰራተኛ የነበሩት አቶ ተሾመ ደምሴ ዳዲ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች በአቶ ተሾመ ደምሴ ዳዲ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለስራ ባልደረቦቻቸው ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን፡፡

ፈጣሪ ነፍሳቸውን በገነት ያኑርልን!
😭12❤2
August 8, 2026 1.5K 2