ለሰኔ 2018 የመውጫ ፈተና ተፈታኞች
1. መፈተኛ ቦታችሁ ላይ 1 ሰዓት በፊት ተገኙ።
2. መታወቂያ ያዙ።
3. ስልክ፣ እና ሌሎች ኤሌክትሮኒክሶች (ለምሳሌ ስማርት ስልክ) መያዝ አይፈቀድም።
4. ስኬጁል የተመደባችሁበት ተቋም ተከታተሉ።
⚡️"AASTU" የተመደባችሁ የፈተና ፕሮጋራም @AASTU_Registrar በመግባት መከታተል ትችላላችሁ።
⚡️Adis Ababa University እና ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች የተመደባችሁ @aauGAT ይለቀቅላችኋል።
⚡️Civil Service University የተመደባችሁ፣ @ecsu_exit_exam_2016 መከታተል ትችላላችሁ።
መልካም ፈተና!
💥 @UnityRegistrar Info: [Click Here]
Facebook | LinkedIn | SIS | Website |

16June 10, 2026 17.5K 110