🚨🇺🇸 'ለመነጋገር ተስማምቻለሁ' - ትራምፕ ከኢራን ጋር ድርድር ሊቀጥል እንደሚችል ፍንጭ ሰጡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዘ አትላንቲክ እንደተናገሩት፣ የኢራን መሪዎች ድርድር ለመቀጠል እየፈለጉ ሲሆን እርሳቸውም ለመነጋገር ተስማምተዋል። “መነጋገር ይፈልጋሉ፤ እኔም ለመነጋገር ተስማምቻለሁ፤ ስለዚህ አነጋግራቸዋለሁ። ይህንን ቀደም ብለው ማድረግ ነበረባቸው። በጣም ቀላል እና ተግባራዊ የነበረውን ነገር ቀደም ብለው መስጠት ነበረባቸው። በጣም ዘገዩ፣” ሲሉ …
March 1, 2026 16K 8 5