የ ተዋህዶ ልጆች: post #8325 — TG.ME

ቅዱስ እንጦንስ እንዲህ ይመክራል፦"ደስታና ሰላምን የሚነጥቁ ሦስት የሰይጣን ወጥመዶች አሉ፦
➛ ስላለፈው መጸጸት፣
➛ ስለሚመጣው መጨነቅ እና
➛ ስለ ዛሬው አለማመስገን ናቸው"
😍6❤4🥰4
August 15, 2024 1.3K 2