በገፃችን ላይ ወደ አላህ ለመቃረብና ማህበረሰቡን ለመጥቀም ብለን እንጂ !
ለመታወቅ ብለን እየፃፍን አናሰራጭ؛
የአላህ ፊት ተፈልጎበት ያልተደረገ ሩጫ ሁሉ ወደፊት ይከስማል !
ንያችን ቆሻሻ በሆነው ሪያእ እንዳይጠለሽ ሁሌም በእኛና በአላህ መካከል የምናደርገው ድብቅ የሆነ መልካም ስራ ይኑርን .
اللَّهُمَّ ارْزُقْنَا الإخْلاصَ فِي الْقَوْلِ والعَمَل.
20
7
2
1September 4, 2026 392 1 1