የሐዘን መግለጫበቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የአቤት ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ጸጋይ ገ.አናንያ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ሕልፈት፣ የኮሌጃችን ማህበረሰብ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ይገልጻል።ለቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናቱን እንመኛለን።የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅt.me/SPMMC/4932August 19, 2026 5.6K 35