ከርዕስ ውጪ ለቻናላችን ቤተሰቦች
ከዛሬ ጀምሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና (Matric) ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ይጀምራል ።
በቻናላችን የምትገኙ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ በቻናላችን ስም መልካም እድል እንዲገጥማችሁ እንመኝላችኋለን ።
ፈጣሪ የየልፋታችሁን ይስጣችሁ ፤ መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ።
Forwarded fromቲክቶክ ኮሚኒቲ
6
1
1June 30, 2026 785