BREAKING የሞናኮው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቲያጎ ስኩሮ ዛሬ ከሰዓት በቼልሲ ላሚን ካማራን ለመሸጥ €70… — Ethio_Chelsea FC News — TG.ME

🚨BREAKING

የሞናኮው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቲያጎ ስኩሮ ዛሬ ከሰዓት በቼልሲ ላሚን ካማራን ለመሸጥ €70 ሚሊዮን እንደሚፈልጉ ጠይቀው ነበር።

ነገር ግን የፎላሪን ባሎጉን ወደ ኤቨርተን የሚያደርገው ዝውውር በተፈጠረበት ችግር ምክንያት፣ ሞናኮ አሁን ላሚን ካማራን ወደ €50 ሚሊዮን እና ተጨማሪ ክፍያዎች ለመሸጥ የሚጠይቀውን ዋጋ ዝቅ አድርጓል።

🔗 Romain Molina
👍4❤1
September 1, 2026 438