ለ38ኛው ዙር ሰልጣኞች የመመዘኛ ፈተና ተሰጠ
*******************************************************
(ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት)
የክፍል አንድ ቀጥተኛ የታክስ አይነቶችን አስመልክቶ የሚሰጠውን የሞጁለር ስልጠና በአግባቡ ለተከታተሉ የ38ኛው ዙር ሰልጣኞች የመመዘኛ ፈተና ተሰቷል።
ፈተናው ሰልጣኞች ከስልጠናው ምን ያህል ግንዛቤ እንዳገኙ ለመረዳት ታልሞ የተሰጠ ነው፡፡
ግግብር÷ ለሃገር ክብር!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ቴሌግራም፦ https://t.me/mormto2
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/info.mto2/
ቲክቶክ፡-https://www.tiktok.com/@mto2education
ኢሜል፡- [email protected]
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@ministryofRevenues-MTO2
7August 24, 2026 4.7K 9




