የክፍል ሁለት መመዘኛ ፈተና ተሰጠ
*******************************
(መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት)
የክፍል ሁለት ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶችን አስመልክቶ የተከታታይ ሞጁላር ስልጠና ላጠናቀቁ የ37ኛ ዙር ሰልጣኞች የመመዘኛ ፈተና ተሰጠ።
ፈተናው ሰልጣኞቹ በተከታታይ በስልጠናው ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ለመመዘን የተዘጋጀ ሲሆን፣ ሰልጣኞች ከስልጠናው ምን ያህል ግንዛቤ አግኝተዋል የሚለውን ለመለካት ያለመ ነው።
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ቴሌግራም፦ https://t.me/mormto2
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/info.mto2/
ቲክቶክ፡-https://www.tiktok.com/@mto2education
ኢሜል፡- [email protected]
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@ministryofRevenues-MTO2
5
1August 19, 2026 5.5K 2


