አፋልጉን⭕️
ሼር ሼር ⭕️
ታዳጊ ሱመያ ፈትሂ አብዱረሂም እና ሱደይስ ፈትሂ አብዱረሂም ትላንት ከምሽቱ 2:00 አካባቢ ኮየ ፈጬ ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤታቸዉ እንደወጡ አልተመለሱም እነዚህን ሁለት ታዳጊ እህት እና ወንድም ያየ ወይም ያሉበትን የሚያዉቅ በመጠቆም እንዲተባበረን በአላህ ስም እንጠይቃለን
ፈላጊ ቤተሰቦቻቸዉ
Fetia Muzemil
091 215 1950
11
4August 10, 2026 3.8K 3 5


