✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 294❵ #hadith294
"የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) አገልጋይ ሠወባን (አቡ ዐብደላህ አቡ አብዱራህማንም ይባላሉ) (ረ.ዐ) የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ተከታዩን ሲናገሩ አዳምጫለሁ በማለት አሰተላልፈዋል፡፡
"ሱጁድን (ሶላትን) በማብዛት አደራህን (ተጠናክሮ ) ለአላህ አንዲትን
ሱጁድ አትሰግድም አላህ በእርሷ ደረጃን ከፍ ያደረገህ ኃጢአትህንም ያበሰልህ ቢሆን እንጂ፡፡"
(ሙሰሊም ዘግበውታል)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/18420
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
10
2September 7, 2026 1K 1 1