ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡- በወጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲሱ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በአካል በመቅረብ ወይም ከዚህ በታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን፤
https://forms.gle/R7PmwCNeqEE3EQBN6
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
t.me/geegeete
1September 2, 2026 1.6K 4 22

