GATstudy: Graduate Admission Test companion: post #1031 — TG.ME

#NGAT‼️
#Notice

#NGAT_Candidates_List

ከነሐሴ 20-21/2018 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን NGAT ፈተና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሚፈተኑ ተፈታኞች ዝርዝር ከዚህ ቀጥሎ የተለጠፈ ሲሆን እያንዳንዱ ተፈታኝ የሚፈተንበት ቀንና ሰዓት በግል ኢሜይል አድራሻችሁ የሚላክ ስለሆነ የግል ኢሜይላችሁን እንድትከታተሉ እያሳሰብን በዩኒቨርሲቲው በኩል ከተላከልን የምናጋራችሁ መሆኑን እንገልፃለን።

Let Your Light Shine in the Society!

You can find the lists here 👇

Wachemo University Facebook page

Follow us @gatstudy
❤8
August 22, 2026 4.3K 4 1