📢 የNGAT ተፈታኞች ትኩረት!
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ (Woldia University) የNational Graduate Admission Test (NGAT) ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናውን በተመለከተ የወጡ አስፈላጊ መረጃዎች የሚከተሉት ናቸው።
📅 የቀን እና የሰዓት መረጃ
የፈተና ክፍል ማወቂያ ቀን: ነሐሴ 19/2018 ዓ.ም (ከቀኑ 8:00 ጀምሮ) በዋናው መግቢያ በር ላይ ይለጠፋል
የመፈተኛ ቦታ: በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ
የፈተና መስጫ ቀን: ዕሮብ፣ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም (ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ)
⚠️ ማሳሰቢያ
1. ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ ሕጋዊ መታወቂያ እና ፋይዳ መታወቂያ (Fayda ID) ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ።
2. የተከለከሉ ቁሳቁሶች: ወደ ፈተና ጣቢያ ሞባይል ስልክ ይዞ መምጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
WOLDIA UNIVERSITY Facebook page
Follow us @gatstudy

10
2August 22, 2026 3.8K 4