GATstudy: Graduate Admission Test companion: post #1027 — TG.ME

📢 የNGAT ተፈታኞች ትኩረት!

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ (Woldia University) የNational Graduate Admission Test (NGAT) ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናውን በተመለከተ የወጡ አስፈላጊ መረጃዎች የሚከተሉት ናቸው።

📅 የቀን እና የሰዓት መረጃ

የፈተና ክፍል ማወቂያ ቀን: ነሐሴ 19/2018 ዓ.ም (ከቀኑ 8:00 ጀምሮ) በዋናው መግቢያ በር  ላይ ይለጠፋል

የመፈተኛ ቦታ: በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

የፈተና መስጫ ቀን: ዕሮብ፣ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም (ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ)

⚠️ ማሳሰቢያ
1. ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ ሕጋዊ መታወቂያ እና ፋይዳ መታወቂያ (Fayda ID) ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ።

2. የተከለከሉ ቁሳቁሶች: ወደ ፈተና ጣቢያ ሞባይል ስልክ ይዞ መምጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው።

WOLDIA UNIVERSITY Facebook page

Follow us @gatstudy
❤10👍2
August 22, 2026 3.8K 4