ኦባሳንጆ ዝምታቸውን ሰብረዋል‼
«የገለልተኛ አይደሉም» በሚል በህውሃች ለቀረበባቸው ወቀሳ ምላሽ ሰጥተዋል።
ከፌዴራል መንግሥት ትእዛዝ እንደማይቀበሉም ገልጸዋል።
አሸማጋዩ ምስጢራዊ የድርድር መረጃዎችን ለህዝብ ይፋ ማድረግ ኃላፊነት የጎደለው አሰራር መሆኑን ጠቅሰዉ፣ የህወሓትን ወቀሳ እና የማጣጣል ሙከራ አዲስ አለመሆኑን አንስተዋል።
የፕሪቶሪያ ስምምነት መጣሱን የሚናገሩት ኦባሳንጆ፣ የአንድን ወገን ፍላጎት በሌላው ላይ መጫን መፍትሄ እንደማይሆንም አስምረውበታል።
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
👇👇👇
https://t.me/gate22522

September 8, 2026 37