Ethio Inside FX $$( የስራ ማስታወቂያ): post #1028 — TG.ME

ክፍት የስራ ማስታወቂያ በዜሮ ዓመት

የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት

Position: የሕግ ጉዳዮች ፀሀፊ XII
       ብዛት  23
       ደሞዝ 16,348
     
     

✔️ የስራ ቦታ፡- ፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት
የህግ ጉዳይ ፀሐፌ የስራ መደብ የስራ ቦታ፡- ፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ባሉ ምድብ ችሎት እና በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ
ፍቤት ባሉ ምድብ ችሎት (ድሬዳዋን ጨምሮ)

✔️ የምዝገባ ሁኔታ፡ ኦርጅናል የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ወይም በኢሜል (fichrmdafic.gov.et | ማሰረጃዎች ስካን ኮፒ ከማመልከቻቸው ጋር በማያያዝ ማመልከት ይችላሉ፡፡

✔️ የምዝገባ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የስራ ቀናት

✔️ የምዝገባ ቦታ፡- አዲስ አበባ 6 ኪሎ ፈዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ 8 ወይም በኢሜል (schmdafsc.gov.et)

አዲስ ዘመን እሁድ ነሐሴ 17 ቀን 18 ዓ.ም
ስልክ  0111 73 31 30

                                    
 ✈️የ telegram ገፅ
✈️
👉  @ethioinside
        @ethioinside
        @ethioinside
✈️
https://t.me/ethioinside
Telegram
Ethio Inside FX $$( የስራ ማስታወቂያ)
All insider is here $$ get your work improve your carrier with us We provides a community focused on building financial knowledge and long-term wealth. Forex • Cryptocurrency • Wealth Education Contact us: @zedreamer
❤4
August 25, 2026 53 2