Ethio Fm 107.8: post #23044 — TG.ME

ካቮድ ኮሜርሻል ከ800 በላይ ደንበኞች የተሳተፉበትን «አራዳው ነጋዴ» የተሰኘ ልዩ የሽልማት ዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት አካሄደ።
 
 በፕሮግራሙ ላይ 10 ዕድለኞች የተሸለሙ ሲሆን፡
 
·       1ኛ ዕጣ (መኪና): አቶ እንዳልክ ሰርፁ ሀብተማሪያም
·       2ኛ ዕጣ: ቤተ እፀገነት የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ኪራይ አገልግሎት
·       3ኛ ዕጣ (የ1 ሚሊዮን ብር የቤት እቃዎች): አቶ ሬድዋን ነጂብ አሊ
 
የካቮድ ሪል እስቴት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ የምወድህ ታደለ ድርጅቱ ለደንበኞቹ ያለውን አጋርነት ለመግለጽ ዝግጅቱን ማድረጉን ገልጸው ለአሸናፊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
 
ሳራ ዮሐንስ
 
ጳጉሜ 1/2018 ዓ.ም
😢2