በማህበራዊ ሳይንስ ከሴት ተማሪዎች መካከል ከፍተኛው ውጤት 569.17 ያስመዘገበችው ተማሪ መቅደላዊት ሱራፉኤል… — Ethiopian New curriculum Grade 9-12 — TG.ME

በማህበራዊ ሳይንስ ከሴት ተማሪዎች መካከል ከፍተኛው ውጤት 569.17 ያስመዘገበችው ተማሪ መቅደላዊት ሱራፉኤል ማም (ነሀሴ 19/2018 ዓ.ም) በ12ኛ ክፍል በሀገር አቀፍ ፈተና በማህበራዊ ሳይንስ ከሴት ተማሪዎች መካከል ከፍተኛው ውጤት 569.17 ሆኖ ተመዝግባል። ውጤቱ የተመዘገበው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ ሱፕር ሆሊ ሴቪዬር ት/ቤት ተማሪ በሆነችው መቅደላዊት ሱራፉኤል ማም ነው።

❤14👍3🔥3
August 25, 2026 3.6K 2 4