የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት Ethiopian Statistics Service(ESS): post #2001 — TG.ME

የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ የስልጠና አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ በመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለሚሰማሩ ከዋናው መ/ቤትና ከሲቪል ሰርቪስ ለተውጣጡ የቴክኒክና የሎጂስቲክ አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ። በመድረኩ የተገኙት …

❤52👍51👎6😁4
April 14, 2026 14.6K