عَن أَنَسٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنهُ قَالَ: «مَا شَمَمتُ عَنبَرًا قَطُّ وَلَا مِسكًا وَلَا شَيئًا أَطيَبَ مِن رِيحِ رَسُولِ اللَّهِ ﷺ»، رَوَاهُ البُخَارِيُّ.
📌 ከ'ኣነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ እንደተያዘው እርሳቸው እንዲህ ይላሉ፦「"ዐንበርንም¹ ሆነ ሚስክን እንዲሁ ሌላ ሽታው ሚማርክን ነገር አላሸተትኩም የነብዩን ሽታ የመሰለ"」።
ምንጭ፦『ሶሒሑል ቡኻርይ』።
① መሃዛቸው ከሚያውዱ የሽቶ አይነት ነው።አይነት ያለው ሲሆን ከእርሱ ውስጥ በማጨስ ሽታው እንዲወጣ ሚደረግ አለ።
② ማራኪ እንዲሁ ልዩ ከሚባሉ ሽታ ካላቸው ነገሮች የሚመደብ ሲሆን ከሚዳቆ ሰውነት የሚቀሰም ልዩ የሽቶ አይነት ነው።
FROM
.......ABU AYSIL

14
2July 5, 2026 2.5K 2