ሰላም ቤተሰብ፤ እንደምን አደራችሁ!
የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል የክልላዊ ፈተና የማለፊያ ውጤት ይፋ ስለሆነ፤ በውሳኔው መሰረት ለማለፍ የሚያስፈልገው ነጥብ ለሁለቱም የክፍል ደረጃዎች እንደሚከተለው ተወስኗል፡
መደበኛ ተማሪዎች፡ ለወንድ 46 | ለሴት 45
አይነ ስውራንና መስማት የተሳናቸው፡ ለወንድ 45 | ለሴት 44
Forwarded fromDebreselam Catholic School 9_1#
6
1August 23, 2026 409