ለደብረብርሃን ከተማ ህዝብ እጅግ ልብ ሰባሪ ዜና ነው💔💔🥲
በዛሬው እለት አራት (4) የአንድ ቤተሰብ አባላት ግለሰቦች በመኪና አደጋ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸው እንዳለፈ ተሰምቷል።
የቁልቢ ገብርኤል ንግስ በዓልን ታድመው ወደ ቤታቸው እየተመለሱ በነበረበት ወቅት አለልቱ ላይ ነው ይህ አሳዛኝ ልብ ሰባሪ አደጋ የደረሰው🥲 ለመላው ቤተሰቦቻቸው፣ ለዘመዶቻቸው፣ ለጎረቤቶቻቸው እንዲሁም ለሚያውቋቸው ወዳጆቻቸው በሙሉ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጣቸው እንመኛለን።
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርን🥲
ሸዋ ደብረ ብርሃን
ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም
ጌቱ ሸዋ የፃፈው 👆
@DBU11
@DBU111

142
1
1July 28, 2026 10.5K 21 19